በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ አፍሪካ ት/ቤቶች በኮቪድ-19 ምክንያት ሊዘጉ ነው


ደቡብ አፍሪካ አብዛኞቹ ትምህርት ቤቶች ለቀጣዩ አንድ ወር ዝግ እንደሚሆኑ ተገለፀ። የዘንድሮ የ2020 የትምህርት ዘመን ወደቀጣዩ 2021 እንዲገፋ ይደረጋል።

ደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በርትቶባት የኮሮናቫይረስ ተጋላጮቿ ብዛት ከ4መቶ ሽህ አልፏል፤ በተጠቂዎቹ ብዛት ቀዳሚዋን ዩናይትድ ስቴትስን ከዚያም ብራዚል ህንድና ሩስያን በአምስተኛነት ትከተላለች።

የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ የወሰዱትን ውሳኔ የሃገሪቱ የመምህራን ማኅበራት ተስማምተውበታል።

XS
SM
MD
LG