በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምባሳደር ትሪሲ ጄከብሰን ሶማሌ ክልልን ጎበኙ


አምባሳደር ትሪሲ ጄከብሰን ሶማሌ ክልልን ጎበኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

አምባሳደር ትሪሲ ጄከብሰን ሶማሌ ክልልን ጎበኙ

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሪሲ ጄከብሰን ከሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት ጋር ለመነጋገር ጎዴ ይገኛሉ።

አምባሳደሯ በዩናይትድ ስቴትስ የሚደገፉ ተቋማትንም ጎብኘተዋል። ከአምባሳደር ጄከብሰን ጋር የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ /ዩኤስኤአይዲ/ የኢትዮጵያ ልዑክ ምክትል ዳይሬክተር አዳም ሽሚድት አብረዋቸው ሄደዋል።

ወደዚያው አብሮ የተጓዘው ገልሞ ዳዊት የአምባሳደር ጄከብሰንንና የአዳም ሽሚድትን ጉብኝት እየተከታተለ ይገኛል፤ ለዛሬ ከአሉላ ከበደ ጋር አጭር ቃለ ምልልስ አድርገዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG