በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የርዳታ ውስንነት እና የመንገዶች ብልሽት የጎርፍ ተጎጂዎችን ተደራሽነት አዳጋች ማድረጉ ተገለጸ


የርዳታ ውስንነት እና የመንገዶች ብልሽት የጎርፍ ተጎጂዎችን ተደራሽነት አዳጋች ማድረጉ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00

የርዳታ ውስንነት እና የመንገዶች ብልሽት የጎርፍ ተጎጂዎችን ተደራሽነት አዳጋች ማድረጉ ተገለጸ

የፌዴራል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ረድኤት ማስተባበርያ ቢሮ(UN-OCHA) የኢትዮጵያ ወኪል፣ በአገሪቱ ባጋጠመው የጎርፍ አደጋ የተጎዱ 1ነጥብ5 ሚሊዮን ዜጎች፣ በቂ ድጋፍ እየደረሳቸው አይደለም፤ ብለዋል።

ድርጅቶቹ በጋራ ባወጡት መግለጫ፣ ለድጋፍ በሚውል ርዳታ እጥረት እና በመንገዶች ብልሽት የተነሣ፣ ከተጎጂዎች መካከል ድጋፍ እያገኙ ያሉት 10 ከመቶዎቹ ብቻ እንደኾኑ ገልጸዋል፡፡ ከተጎጂዎቹ ውስጥ 80 በመቶዎቹ የሚገኙበት የሶማሌ ክልልም፣ የተቋማቱን መግለጫዎች የሚያጠናክር መረጃን አጋርቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG