በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነት በኢትዮጵያ .. "ፈተናን" እንደ "ዕድል"


የጠብታ አምቡላንስ መሥራች አቶ ክብረት አበበ
የጠብታ አምቡላንስ መሥራች አቶ ክብረት አበበ

"ችግሮችን ስናስብ ወደ መቆም ነው የምንሄደው። .. መቆም መልስ አይደለም። ሁልግዜ ችግሮች አሉ። ችግሮችን ለመፍታት መሞከር ነው። አንዴ ተፈጥረናል በዚህ ምድር ላይ ባየነው ነገር ላይ በሁለት እግር ቆመን .. እንፈታዋለን ብለን መሞከር" አቶ ክብረት አበበ የኢትዮጵያ ማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪዎች ማሕበር የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት።

የማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነት እሳቤና ሥራዎች ዙሪያ ከኢትዮጵያ ማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪዎች ማሕበር ፕሬዝዳንትና የጠብታ አምቡላንስ መሥራች አቶ ክብረት አበበ ጋር የተጀመረ ወግ ነው።

የማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነትን መሠረታዊ እሳቤዎች፣ ተጨባጭ ማሕበራዊ ፋይዳና እንዲሁም በዚሁ መንፈስ በፈጠሩት “ጠብታ - አምቡላንስ” በተሰኘው ድርጅታቸው በሚያከናውኗቸው ሥራዎች ዙሪያ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ተዋይተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነት በኢትዮጵያ .. “ፈተናን” እንደ “ዕድል”
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:23 0:00
ማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነት በኢትዮጵያ .. "ፈተናን" እንደ "ዕድል"
please wait

No media source currently available

0:00 0:19:04 0:00
ማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነት በኢትዮጵያ .. "ፈተናን" እንደ "ዕድል"
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:03 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG