በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረር ቀጥለዋል


Ethiopia
Ethiopia

የ2009ዓ.ም. የቀን ገቢ ግምት የተጋነነና ትርፍና ኪሳራችንን ግምት ያላስገባ ነው፤ ያሉ የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረራቸውን ቀጥለዋል፡፡

የ2009ዓ.ም. የቀን ገቢ ግምት የተጋነነና ትርፍና ኪሳራችንን ግምት ያላስገባ ነው፤ ያሉ የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረራቸውን ቀጥለዋል፡፡

የቀን ገቢ ግምቱ በትክክል መሠራቱን የሚገለፀው የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በበኩሉ፣ የተጋነነ ግምት ካለ ግን፣ እንደሚስተካከል አስታውቋል፡፡

እንደዚህ ዓይነት ቅሬታ የተነሳበት የቀን ገቢ ግምት አይቼ አላውቅም ብለዋል በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ አንድ የአዲስ አበባ ነዋሪ፡፡ አነስተኛ ሱቆች ወደ ሚበዙበት የከተማዋ መንደር ለደቂቃዎች ጎራ ማለት ብቻውን የቅሬታውን ስፋት መረዳት ያስችላል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረር ቀጥለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:13 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG