No media source currently available
የ2009ዓ.ም. የቀን ገቢ ግምት የተጋነነና ትርፍና ኪሳራችንን ግምት ያላስገባ ነው፤ ያሉ የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረራቸውን ቀጥለዋል፡፡