አጋሩ
በሲዳማ ዞን ጭሬ ወረዳ ሐሊላ መሎ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ውስጥ በሚገኙ ሦስት መንደሮች በዝናብ ምክኒያት በደረሰ የመሬት መንሸራተት የ23 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የሟች ቤተሰቦች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።
No media source currently available