በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሲዳማ ዞን በመሬት መንሸራተት 23 ሰዎች ሞቱ


በሲዳማ ዞን በመሬት መንሸራተት 23 ሰዎች ሞቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

በሲዳማ ዞን ጭሬ ወረዳ ሐሊላ መሎ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ውስጥ በሚገኙ ሦስት መንደሮች በዝናብ ምክኒያት በደረሰ የመሬት መንሸራተት የ23 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የሟች ቤተሰቦች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG