ሀዋሳ —
የሲዳማ በክልል የመደራጀትና ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ በፖለቲካ ጣልቃ ገብነትሳይሆን በህግ መንግሥት ብቻ እንድፈታ በሰልፉ ተጠይቋል፡፡
በሰልፉ ከሀዋሳ ከተማና በሲዳማ ዞን ከሚገኙ ሁለም ወረዳዎች የመጡ በርካታ ህዝብ የተሳትፈ ሲሆን በአገሪቱ ታይቷል ያሉትን ለውጥ እንደሚደግፉም ተናግረዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።