No media source currently available
የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ምላሽ ሳይሰጥ መቆየቱንና የህዝበ ወሳኔ ቀን አለመገለፁን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በሃዋሳ ከተማ ተካሄደ፡፡ ሰልፉ በሲዳማ "ቀጣላ" ባህላዊ ስርዓት የተደረገ ሲሆን በሰላማዊ መንገድ ተጠናቅቋል፡፡