በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ የመራጮች ምዝገባ ተጀመረ


የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ

የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ የመራጮች ምዝገባ ዛሬ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች መጀምሩን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ አስታወቁ።

ሰባሳቢዋ (ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ) የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ አጠቃላይ ሂደት በተመለከተ ለአገር ውስጥና ለውጭ ብዙሃን መገናኛ መግለጫ ሰጥተዋል።

በሌላ በኩል ተመዝግበው የመምረጫ ካርዳቸውን የወሰዱ መራጮች ዴሞክራሲያዊና ህገ መንግሥታዊ መብታቸውን ዕውን የሚያደርጉበትን ካርድ መውሰዳቸውና የምዝገባ ሂደቱ በጥሩ ሁኔታ በመካሄድ ላይ መሆኑን ተናግረዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ የመራጮች ምዝገባ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:51 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG