በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ሀዋሳ ከተማ ወደ ስላሟ እየተመለሰች ነው" የከተማዪቱ ከንቲባ


ሀዋሳ ከተማ ወደ ስላሟ እየተመለሰች ነው ሲሉ የከተማዪቱ ከንቲባ አስታውቋል።

የሲዳማ ውሳኔ ህዝብም ያለ እንከን እንዲጠናቀቅ አስተዳደሩ በቂ ዝግጀት እንዳደረገም ተናግረዋል።

በውሳኔ ህዝቡ ላይ ድምፅ ለመስጠት ሁለት ሚሊዮን ሰው መመዝገቡን ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ አስታውቋል።

በሌላ በኩል በደቡብ ክልል ፀጥታ በማደፍረስና በተለያዩ ወንጀሎች የተጠርጠሩ ባለሥልጣናት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ መስተዳደር አስታውቆአል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ሀዋሳ ከተማ ወደ ስላሟ እየተመለሰች ነው" የከተማዪቱ ከንቲባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG