በአንዳንድ የኦሮምያ እና የሲዳማ ክልል አዋሳኝ አከባቢዎች የሰው ሕይወት የጠፋበት ግጭት መፈጠሩን የገለፀው የሲዳማ አንድነት ፓርቲ - ፌዴራል መንግሥት መፍትሔ እንዲፈልግና ግጭቱን በአፋጣኝ እንዲያስቆም ጥሪ አቅርቧል።
በሰሞኑ ግጭት ሰባት ሰዎች መገዳላቸውንና 17 መቁሰላቸውንም ፓርቲው ትናንት በሃዋሳ ከተማ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። ችግሩ ሁለቱ ሕዝቦች ባሏቸዉ ባሕላዊ የግጭት መፍቻ ዘዴዎች ሊቀረፍ እንደሚችልም ጠቅሷል።
ግጭቱን በተመለከተ ከሲዳማ እና ከኦሮሚያ ክልል መንግሥታት የተሰጠ መግለጫም ሆነ አስተያየት ባይኖርም - የፓርቲውን መግለጫ የሃዋሳው ዘጋቢያችን ዮናታን ዘብዴዎስ ተከታትሎታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
የአሜሪካ ፕሬዚደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ
-
ጃንዩወሪ 23, 2025
የአርበኞች መካነ መቃብር እንዲሆን የታጸነው ጥንታዊው ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የትራምፕ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕጩ አምባሳደር የማሻሻያ ለውጥ ጥሪ
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የቲክቶክ የአሜሪካ ህልውና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ተንጠልጥሏል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት