No media source currently available
በገላን ከተማ ያደረጉት የ55 ዓመት አዛውንት አቶ ክንአያ ገበረየሱስ ከውትድርና እስከ ጫማ ማስዋብ (ሊስትሮ)ተሰማርተዋል። ሁለት ልጃቸውንም የሚያሳድጉትና የሚያስተምሩት ጫማ በማስዋብ በሚያገኙት ገንዘብ ነው።