በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጫማ በማሳመር የሚተዳደሩት የ55 ዓመት አዛውንት


ጫማ በማሳመር የሚተዳደሩት የ55 ዓመት አዛውንት
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:10 0:00

በገላን ከተማ ያደረጉት የ55 ዓመት አዛውንት አቶ ክንአያ ገበረየሱስ ከውትድርና እስከ ጫማ ማስዋብ (ሊስትሮ)ተሰማርተዋል። ሁለት ልጃቸውንም የሚያሳድጉትና የሚያስተምሩት ጫማ በማስዋብ በሚያገኙት ገንዘብ ነው።

XS
SM
MD
LG