በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሸዋሮቢት ውስጥ ተፈፅመዋል ስለተባሉ የመብቶች ጥሰቶች


ሸዋሮቢት ውስጥ ተፈፅመዋል ስለተባሉ የመብቶች ጥሰቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00

ሸዋሮቢት ውስጥ ተፈፅመዋል ስለተባሉ የመብቶች ጥሰቶች

የህወሓት ታጣቂዎች ሸዋሮቢት ውስጥ በቆዩባቸው ጥቂት ቀናት ፈፅመዋቸዋል ከተባሉ የመብቶች ረገጣ አድራጎቶች ውስጥ በወል እስከመድፈር የሚደርሱ ጥቃቶች ይገኛሉ።

ህወሓት እንዲህ ዓይነት አድራጎቶች በተዋጊዎቹ መፈፀማቸውን በተደጋጋሚ አስተባብሏል።

ሰሞኑን ወደ ሸዋሮቢት ተጉዞ የነበረው ኬኔዲ አባተ

“ሁከት ተፈፅሞናል፤ በሦስት እና በአራት የህወሓት ታጣቂዎች ተደፍረናል” ካሉ የከተማዪቱ ሴቶች ጋር ያደረገውን ውይይት ያካተተ ዘገባ ይዘናል።

XS
SM
MD
LG