ሸዋሮቢት —
የህወሓት ታጣቂዎች ሸዋሮቢት ውስጥ በቆዩባቸው ጥቂት ቀናት ፈፅመዋቸዋል ከተባሉ የመብቶች ረገጣ አድራጎቶች ውስጥ በወል እስከመድፈር የሚደርሱ ጥቃቶች ይገኛሉ።
ህወሓት እንዲህ ዓይነት አድራጎቶች በተዋጊዎቹ መፈፀማቸውን በተደጋጋሚ አስተባብሏል።
ሰሞኑን ወደ ሸዋሮቢት ተጉዞ የነበረው ኬኔዲ አባተ
“ሁከት ተፈፅሞናል፤ በሦስት እና በአራት የህወሓት ታጣቂዎች ተደፍረናል” ካሉ የከተማዪቱ ሴቶች ጋር ያደረገውን ውይይት ያካተተ ዘገባ ይዘናል።