በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ሠባ ኢትዮጵያውያን በዛምቢያ ታሰሩ

በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ሠባ ኢትዮጵያውያን በዛምቢያ ሉሳካ መታሠራቸውን የሀገሪቱ መንግሥት አስታውቋል፡፡

በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ሠባ ኢትዮጵያውያን በዛምቢያ ሉሳካ መታሠራቸውን የሀገሪቱ መንግሥት አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያውያኑን መታሠር ያረጋገጠው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጠራ መረጃ ለመሰብሰብ እንደዚሁም የቆንስላ አገልግሎት እና ድጋፍ ለመስጠት ዚምባብዌ የሚገኘው ኤምባሲ ዲፕሎማቶችን ወደዚያው እንደሚልክ አስታውቋል፡

ቅዳሜ አመሻሹ ላይ በተጀመረውና እሁድ ንጋት ላይ በቀጠለው አሰሳ የተያዙት ሠባ ኢትዮጵያዊን መሆናቸውን ነው የዛምቢያ መንግሥት ያመለከተው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ሠባ ኢትዮጵያውያን በዛምቢያ ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG