ወደ ዋግኽምራ የሚገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ዞኑ አስታወቀ
በህወሓት ቁጥጥር ሥር ናቸው ከተባሉ አካባቢዎች ተፈናቅለው ወደ ዋግኽምራ ዞን ሰቆጣ ከተማ የሚገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የዞኑ ኮሚኒኬሽን መምሪያ ገለፀ። በከተማው በአሁኑ ሰዓት ከ70 ሺ በላይ ተፈናቃይ እንዳለ የገለፁት መምሪያ ኃላፊው አቶ ከፍያለው ደበሽ በየቀኑ ቁጥሩ እስከ 200 የሚደርሱ ተፈናቃዮች ወደ ከተማው እየገቡ መሆኑን ተናግረዋል። ተፈናቃዮቹ በአካባቢው የሚበላ ነገር አለመኖሩንም ለመፈናቀላቸው ምክኒያት እንደሆናቸው ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 30, 2023
በዕድሜ የገፉ አሜሪካውያን በፍሎሪዳ የጡረተኞች ሰፈር ተዝናንተው ይኖራሉ
-
ማርች 30, 2023
ካማላ ሃሪስ ለአሜሪካ እና አፍሪካ አጋርነት ያላቸውን ብሩህ ተስፋ ገለጹ
-
ማርች 29, 2023
የአይሻ ከተማ ለተቃውሞ መዘጋቱን ተከትሎ ኹለት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ
-
ማርች 29, 2023
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ይዞታ በአምነስቲ ዓመታዊ ሪፖርት ቅኝት
-
ማርች 29, 2023
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ የፖለቲካ ፓርቲዎች በክልሉ የተስተጓጎለው ምርጫ እንዲካሔድ ጠየቁ