ወደ ዋግኽምራ የሚገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ዞኑ አስታወቀ
በህወሓት ቁጥጥር ሥር ናቸው ከተባሉ አካባቢዎች ተፈናቅለው ወደ ዋግኽምራ ዞን ሰቆጣ ከተማ የሚገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የዞኑ ኮሚኒኬሽን መምሪያ ገለፀ። በከተማው በአሁኑ ሰዓት ከ70 ሺ በላይ ተፈናቃይ እንዳለ የገለፁት መምሪያ ኃላፊው አቶ ከፍያለው ደበሽ በየቀኑ ቁጥሩ እስከ 200 የሚደርሱ ተፈናቃዮች ወደ ከተማው እየገቡ መሆኑን ተናግረዋል። ተፈናቃዮቹ በአካባቢው የሚበላ ነገር አለመኖሩንም ለመፈናቀላቸው ምክኒያት እንደሆናቸው ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ