ወደ ዋግኽምራ የሚገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ዞኑ አስታወቀ
በህወሓት ቁጥጥር ሥር ናቸው ከተባሉ አካባቢዎች ተፈናቅለው ወደ ዋግኽምራ ዞን ሰቆጣ ከተማ የሚገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የዞኑ ኮሚኒኬሽን መምሪያ ገለፀ። በከተማው በአሁኑ ሰዓት ከ70 ሺ በላይ ተፈናቃይ እንዳለ የገለፁት መምሪያ ኃላፊው አቶ ከፍያለው ደበሽ በየቀኑ ቁጥሩ እስከ 200 የሚደርሱ ተፈናቃዮች ወደ ከተማው እየገቡ መሆኑን ተናግረዋል። ተፈናቃዮቹ በአካባቢው የሚበላ ነገር አለመኖሩንም ለመፈናቀላቸው ምክኒያት እንደሆናቸው ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሪፐብሊካንና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች፣ የእንስሳት ምልክቶችን እንዴት መጠቀም ጀመሩ?
-
ኤፕሪል 24, 2024
ወላጆችን እያስጨነቀ ያለው የልጆች የብዙኀን መገናኛ አቀራረብ መገራት ያሻዋል
-
ኤፕሪል 24, 2024
በኤአይ አማካኝነት ተመስለው የሚሠሩ ድምጾች እና ምስሎች የደቀኑት ስጋት እና መላ ፍለጋው
-
ኤፕሪል 24, 2024
ኬንያና ሶማሊያ የጎርፍ አደጋ ማስጠንቀቂያ አወጡ
-
ኤፕሪል 24, 2024
ፔፕፋር የግጭት ጫና ባየለባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ላይ እንደሚያተኩር አስታወቀ