በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰንቀሌ ፖሊስ ማሰልጠኛ ታሳሪ ግለሰቦች እየታመሙ ነው


በሰንቀሌ ፖሊስ ማሰልጠኛ የሚገኙ አንዳንድ የታሰሩ ግለሰቦች በምግብ እጥረትና አያያዝ ጉድለት እየታመሙ መሆናቸውን ገልፁ፡፡

መንግሥት በቶሎ ይልቀቀን እስኪለቀንም አያያዛችንን ያሻሽልልን ሲሉ አመልክተዋል፡፡ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ አባላቶቹ መታሰራቸውንና ስለ ሰብዓዊ አያያዛቸው ለማወቅ መቸገሩን አስታውቋል፡፡

የኦሮሚያ ፀጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ የእስረኞቹ ሰብዓዊ አያያዝ ላይ ስለሚነሳው ቅሬታ አስተባብለዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሰንቀሌ ፖሊስ ማሰልጠኛ ታሳሪ ግለሰቦች እየታመሙ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:35 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG