በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰማያዊ ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጠ


የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ
የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ

ሰማያዊ ፓርቲ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ለሦስተኛ ጊዜ እንዳይራዘም ጠየቀ፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ለሦስተኛ ጊዜ እንዳይራዘም ጠየቀ፡፡ ዓዋጁ ፓለቲካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊ እና ማኅበራዊ ጉዳቶችን አስከትሏል አለ፡፡ በአዲስ አበባ የኦሮምያን ልዩ ጥቅም በሚያስጠብቀው ረቂቅ ሕግ ላይ ሕዝብ አንዲመክርበትም አሳሰበ፡፡ በበጀት ዓመቱ መግቢያ በነጋዴው ላይ የተጣለው፣ የገቢ ግምትም አቅምን ያላገናዘበ ብሎታል፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ ዛሬ ረፋዱ ላይ በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ዋና ዋና ወቅታዊ የሀገሪቱ ጉዳዮች ናቸው፣ ባላቸው ሦስት ነጥቦች ላይ፣ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሰማያዊ ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG