በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮረም እና ኦፍላ አካባቢዎች ተፈናቃዮች አስቸኳይ የድጋፍ ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው


የኮረም እና ኦፍላ አካባቢዎች ተፈናቃዮች አስቸኳይ የድጋፍ ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

የኮረም እና ኦፍላ አካባቢዎች ተፈናቃዮች አስቸኳይ የድጋፍ ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው

ከኮረም እና ኦፍላ ወረዳዎች ተፈናቅለው ወደ ሰሜን ወሎ እና ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ ዞኖች ተጠልለዋል የተባሉ ከ35ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች፣ ከወር በላይ ያለምንም የምግብ ድጋፍ መቀመጣቸውን ገለጹ።

የኮረም ከተማ አስተዳደር፣ በተፈናቃዮቹ ላይ ደርሷል ስላለው ሰብአዊ ጉዳት ለሚመለከታቸው መንግሥታዊ አካላት ጥያቄ ቢያቀርብም ምላሽ አለማግኘቱን ገልጿል፡፡ የፌደራል አካላት እና የክልሉ መንግሥትም “ለችግሩ በቂ ትኩረት አልሰጡም፤” ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል። በጉዳዩ ላይ፣ ከክልሎቹ እና ከፌደራሉ መንግሥት ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG