በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት

ዶ/ር ሂሩት ወልደማሪያም
ዶ/ር ሂሩት ወልደማሪያም

ከአንድ ዩኒቨርስቲ በስተቀር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንደቀጠለ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

ከአንድ ዩኒቨርስቲ በስተቀር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንደቀጠለ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ያጋጠመው የፀጥታ መታወክም ለውጡን የማይደግፉ ኃይሎች የፈጠሩት የችግር ነፀብራቅ መሆኑን ሚኒስትሯ ዶ/ር ሂሩት ወልደማርያም ለጋዜጠኞች አብራርተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:45 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG