በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት


ዶ/ር ሂሩት ወልደማሪያም
ዶ/ር ሂሩት ወልደማሪያም

ከአንድ ዩኒቨርስቲ በስተቀር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንደቀጠለ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

ከአንድ ዩኒቨርስቲ በስተቀር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንደቀጠለ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ያጋጠመው የፀጥታ መታወክም ለውጡን የማይደግፉ ኃይሎች የፈጠሩት የችግር ነፀብራቅ መሆኑን ሚኒስትሯ ዶ/ር ሂሩት ወልደማርያም ለጋዜጠኞች አብራርተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG