በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ት/ቤቶችን በሦስት ዙር ልትከፍት ነው


ሐረጓ ማሞ - የትምህርት ሚኒስቴር ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር
ሐረጓ ማሞ - የትምህርት ሚኒስቴር ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር

ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል ቅድመ ሁኔታ ያሟሉ ት/ቤቶች ይከፈታሉ። ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎችን በሦስት ሳምንታት ውስጥ የሚያሟሉ ትምህርት ቤቶች ከጥቅምት 9 እስከ ጥቅምት 30/2013ዓ.ም ባለው ጊዜ እንደሚከፈቱ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።

ቅድመ ሁኔታዎችን የማያሟሉ ትምህርት ቤቶች ግን ሊከፈቱ እንደማይችሉ የትምህርት ሚኒስቴር የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር ሐረጓ ማሞ ለአሜሪካ ድምፅ አብራርተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኢትዮጵያ ት/ቤቶችን በሦስት ዙር ልትከፍት ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:47 0:00


XS
SM
MD
LG