በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከእስር የተፈቱት የዋልድባ መነኮሳት ከቪኦኤ ጋር ያደረጉት ቆይታ


የዋልድባ ገዳም መነኮሳት
የዋልድባ ገዳም መነኮሳት

በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የዋልድባ መነኮሳት፣ በእስር የቆዩበትን ሁኔታና “ደረሰብን” የሚሉትን በደል በስፋት አስረዱ።

በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የዋልድባ መነኮሳት፣ በእስር የቆዩበትን ሁኔታና “ደረሰብን” የሚሉትን በደል በስፋት አስረዱ።

“በቤተክርስቲያን ይፈፀማል” ስለሚሉት ጉቦኛነትና ሙስናም ተናግረዋል።

የዋልድባ መነኮሳት አባ ገብረኢየሱስ ኪዳነማርያም እና አባ ገብረሥላሴ ወልደ ሃይማኖት ናቸው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከእስር የተፈቱት የዋልድባ መነኮሳት ከቪኦኤ ጋር ያደረጉት ቆይታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:27:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG