በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግሥት የሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ፖሊሲ ተጽእኖ


የደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግሥት የሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ፖሊሲ ተጽእኖ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

የደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግሥት የሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ፖሊሲ ተጽእኖ

በደቡብ አፍሪካ፣ በቅርቡ በተካሔደው ብሔራዊ ምርጫ፣ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ(ANC) አብላጫ ድምፅ ማግኘት አልቻለም። ይህም ፓርቲው አገሪቱን ለማስተዳደር ከፈለገ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥምረት እንዲፈጥር ያስገድደዋል።

ይህ ከኾነ ሒደቱ ምን ይመስላል? በአገሪቱ የውስጥም ኾነ ዓለም አቀፍ ፖሊሲ ላይ የሚኖረውስ ተጽእኖ ምን ይኾናል?

የቪኦኤ ዘጋቢ ማርያማ ዲያሎ፣ ከናይሮቢ ተከታዩን ልካለች፤ ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG