በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ አፍሪካውያን በመጤ ጠልነት መገፋታቸው የገለፁ ስደተኞች በተመድ ደጃፍ ተጠልለዋል


በደቡብ አፍሪካውያን በመጤ ጠልነት መገፋታቸው የገለፁ ስደተኞች በተመድ ደጃፍ ተጠልለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:26 0:00

በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች፣ “የአገሬው ሰዎች እያሳዩን በሚገኙት ጥላቻ የተነሣ ወደ ሦስተኛ ሀገር እንላክ፤” በሚል ካለፈው ወር ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቢሮ ደጃፍ ላይ ተጠልለው ይገኛሉ። ከብሩንዲ፣ ኮንጎ፣ ማላዊ እና ሩዋንዳ የመጡት እነዚኽ ስደተኞች፣ ወደ አገራቸው መመለስ አደገኛ እንደኾነና በደቡብ አፍሪካ ለመቆየትም፣ “የአገሬው ሰዎች እንግዳ ተቀባይ አይደሉም፤” በሚል ወደ ሦስተኛ ሀገር ይላኩ ዘንድ ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG