በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች፣ “የአገሬው ሰዎች እያሳዩን በሚገኙት ጥላቻ የተነሣ ወደ ሦስተኛ ሀገር እንላክ፤” በሚል ካለፈው ወር ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቢሮ ደጃፍ ላይ ተጠልለው ይገኛሉ። ከብሩንዲ፣ ኮንጎ፣ ማላዊ እና ሩዋንዳ የመጡት እነዚኽ ስደተኞች፣ ወደ አገራቸው መመለስ አደገኛ እንደኾነና በደቡብ አፍሪካ ለመቆየትም፣ “የአገሬው ሰዎች እንግዳ ተቀባይ አይደሉም፤” በሚል ወደ ሦስተኛ ሀገር ይላኩ ዘንድ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 21, 2023
የእድገት መለኪያዎች ትክክለኛውን መጠን እንደማያመላክቱ ባለሞያዎች ገለፁ
-
ማርች 21, 2023
የኢትዮጵያን የቡና ባህል የሚያሳይ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ
-
ማርች 21, 2023
አስከፊው ድርቅ በሶማሊያ ሚሊየኖችን አፈናቀለ
-
ማርች 21, 2023
“በጉጂ የተከሰተዉ ድርቅ አሁንም ትኩረት ይሻል” - ተመድ
-
ማርች 21, 2023
“ተወልደ ለኢትዮጵያም አፍሪካም ባለውለታዋ ነው” – የዶ/ር ተወልደብርሃን ወዳጆች
-
ማርች 21, 2023
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት በኢትዮጵያ ላይ ያወጣው የሰብዓዊ መብት ሪፖርት