በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች፣ “የአገሬው ሰዎች እያሳዩን በሚገኙት ጥላቻ የተነሣ ወደ ሦስተኛ ሀገር እንላክ፤” በሚል ካለፈው ወር ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቢሮ ደጃፍ ላይ ተጠልለው ይገኛሉ። ከብሩንዲ፣ ኮንጎ፣ ማላዊ እና ሩዋንዳ የመጡት እነዚኽ ስደተኞች፣ ወደ አገራቸው መመለስ አደገኛ እንደኾነና በደቡብ አፍሪካ ለመቆየትም፣ “የአገሬው ሰዎች እንግዳ ተቀባይ አይደሉም፤” በሚል ወደ ሦስተኛ ሀገር ይላኩ ዘንድ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦገስት 05, 2022
የአፍሪካ ቀንድ ድርቅ የበለጠ ሊከፋ እንደሚችል ሳማንታ ፓወር ተናገሩ
-
ኦገስት 05, 2022
የኬንያ ምርጫና የቀደመ ታሪኳ
-
ኦገስት 05, 2022
ብሊንከን የአፍሪካ ጉዟቸውን እሁድ ይጀምራሉ
-
ኦገስት 05, 2022
ልጃቸውን እና ንብረታቸውን በጎርፍ የተነጠቁ ቤተሰቦች
-
ኦገስት 05, 2022
የኦሮሞ ጥናት ማኅበር "የራስን ዕድል በራስ መወሰን ዙሪያ" ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ተወያየ
-
ኦገስት 04, 2022
ኬኒያ በመጪው ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ምክትል ፕሬዚዳንት ልትመርጥ ትችላለች