በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች፣ “የአገሬው ሰዎች እያሳዩን በሚገኙት ጥላቻ የተነሣ ወደ ሦስተኛ ሀገር እንላክ፤” በሚል ካለፈው ወር ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቢሮ ደጃፍ ላይ ተጠልለው ይገኛሉ። ከብሩንዲ፣ ኮንጎ፣ ማላዊ እና ሩዋንዳ የመጡት እነዚኽ ስደተኞች፣ ወደ አገራቸው መመለስ አደገኛ እንደኾነና በደቡብ አፍሪካ ለመቆየትም፣ “የአገሬው ሰዎች እንግዳ ተቀባይ አይደሉም፤” በሚል ወደ ሦስተኛ ሀገር ይላኩ ዘንድ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 01, 2022
ከድርቁ በተጨማሪ የተቀበሩ ፈንጂዎች ለአፋር እረኞች ችግር ጋርጠዋል
-
ጁላይ 01, 2022
የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ውጥረት
-
ጁላይ 01, 2022
የ"አራዳ ቋንቋ" ስነዳ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመን
-
ጁላይ 01, 2022
ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ ውስጥ እያሻቀበ ነው
-
ጁን 30, 2022
ክረምቱ ተስፋ መሰነቁን የሚቲኦሮሎጂ ኢንስቲትዩቱ ገለፀ