በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች፣ “የአገሬው ሰዎች እያሳዩን በሚገኙት ጥላቻ የተነሣ ወደ ሦስተኛ ሀገር እንላክ፤” በሚል ካለፈው ወር ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቢሮ ደጃፍ ላይ ተጠልለው ይገኛሉ። ከብሩንዲ፣ ኮንጎ፣ ማላዊ እና ሩዋንዳ የመጡት እነዚኽ ስደተኞች፣ ወደ አገራቸው መመለስ አደገኛ እንደኾነና በደቡብ አፍሪካ ለመቆየትም፣ “የአገሬው ሰዎች እንግዳ ተቀባይ አይደሉም፤” በሚል ወደ ሦስተኛ ሀገር ይላኩ ዘንድ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ