በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች፣ “የአገሬው ሰዎች እያሳዩን በሚገኙት ጥላቻ የተነሣ ወደ ሦስተኛ ሀገር እንላክ፤” በሚል ካለፈው ወር ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቢሮ ደጃፍ ላይ ተጠልለው ይገኛሉ። ከብሩንዲ፣ ኮንጎ፣ ማላዊ እና ሩዋንዳ የመጡት እነዚኽ ስደተኞች፣ ወደ አገራቸው መመለስ አደገኛ እንደኾነና በደቡብ አፍሪካ ለመቆየትም፣ “የአገሬው ሰዎች እንግዳ ተቀባይ አይደሉም፤” በሚል ወደ ሦስተኛ ሀገር ይላኩ ዘንድ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስለ ትረምፕ በዓለ ሲመት
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የመጪው አሜሪካ ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ዝግጅት እና የዋሽንግተን ዲሲ የጸጥታ ቁጥጥር
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስቀደም አለባት” ዕጩ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ