በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች፣ “የአገሬው ሰዎች እያሳዩን በሚገኙት ጥላቻ የተነሣ ወደ ሦስተኛ ሀገር እንላክ፤” በሚል ካለፈው ወር ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቢሮ ደጃፍ ላይ ተጠልለው ይገኛሉ። ከብሩንዲ፣ ኮንጎ፣ ማላዊ እና ሩዋንዳ የመጡት እነዚኽ ስደተኞች፣ ወደ አገራቸው መመለስ አደገኛ እንደኾነና በደቡብ አፍሪካ ለመቆየትም፣ “የአገሬው ሰዎች እንግዳ ተቀባይ አይደሉም፤” በሚል ወደ ሦስተኛ ሀገር ይላኩ ዘንድ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች