ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ቀዳሚት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኪጋሊ - ርዋንዳ በተከናወነው ዘር የለየ ጭፍጨፋ የተካሄደበት ሃያ አምስተኛ ዝክር ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተዋል።
የርዋንዳ ፍጅት 25ኛ ዓመት መታሰቢያ
ርዋንዳ 800 ሺህ ዜጎቿ የተጨፈጨፉበትን 25ኛውን ዓመት ስታስብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ቀዳሚት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኪጋሊ ተገኝተው ታድመዋል።
![](https://gdb.voanews.com/53557591-2ce5-47de-9fd8-d4f71c009d1e_cx0_cy7_cw0_w1024_q10_r1_s.jpg)
5
ርዋንዳ 800 ሺህ ዜጎቿ የተጨፈጨፉበትን 25ኛውን ዓመት ስታስብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ቀዳሚት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኪጋሊ ተገኝተው ታድመዋል።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ