በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የርዋንዳ ፍጅት 25ኛ ዓመት መታሰቢያ

ርዋንዳ 800 ሺህ ዜጎቿ የተጨፈጨፉበትን 25ኛውን ዓመት ስታስብ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ቀዳሚት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኪጋሊ ተገኝተው ታድመዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ቀዳሚት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኪጋሊ - ርዋንዳ በተከናወነው ዘር የለየ ጭፍጨፋ የተካሄደበት ሃያ አምስተኛ ዝክር ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG