በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ርዋንዳ እሥራኤል ያሉ ኤርትራዊያንን ልትወስድ ነው


ኤርትራዊያን ስደተኞች በእሥራኤል /'ፎቶ ፋይል/
ኤርትራዊያን ስደተኞች በእሥራኤል /'ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እስራኤል ውስጥ ያሉ ኤርትራዊያን ስደተኞችን ለመቀበል ከእሥራኤል ጋር እየተነጋገሩ መሆናቸውን የርዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ገልፀዋል፡፡

አፍሪካዊያን ስደተኞች በእሥራኤል /ፎቶ ፋይል/
አፍሪካዊያን ስደተኞች በእሥራኤል /ፎቶ ፋይል/

የእሥራኤል የአገር አስተዳደር ሚኒስትር ጊልያድ ኤርዳን ይህን ዜና ማረጋገጣቸውን እስራኤል ውስጥ ከሚገኙ ትልልቅ መገናኛ ብዙኃን አንዱ ዘግቧል።

ፖል ካጋሜ፤ የርዋንዳ ፕሬዚዳንት
ፖል ካጋሜ፤ የርዋንዳ ፕሬዚዳንት

እሥራኤል ውስጥ ለስደተኞች መብቶች የሚከራከሩ አቶ ዳዊት ደሞዝ የሚባሉ ስደተኛ መሠረታዊ የሆኑ መብቶቻቸን የሚከበሩልን ከሆነ ወደ ርዋንድ ብንሄድ አንጠላም ይላሉ።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG