አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
ሩሲያ በመኖሪያ ሕንፃዎች ላይ ለደረሰው የሞት አደጋ ዩክሬንን ተጠያቂ አደረገች
ሩሲያ፣ በቤልጎሮድ የመኖሪያ ሕንፃ ላይ ለደረሰው አሠቃቂ ጥቃት፣ የወዳደቁትን የዩክሬን ሚሳዬል ቁርጥራጮች ጥፋተኛ አድርጋለች። ዩክሬን ግን እስከ አሁን ምንም አስተያየት አልሰጠችም፡፡
ይህ የተገለጸው፣ የሩሲያ ኀይሎች፥ የዩክሬንን ሰሜናዊ ግዛት መያዛቸውን በቀጠሉበት ወቅት ነው።
የአሜሪካ ድምፁ አራሽ አራብሳዲን ዘገባ ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡
መድረክ / ፎረም