በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ውጥረት በዩክሬን


ውጥረት በዩክሬን
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ አውጭ የምክር ቤት አባላት የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ዛሬ ሐሙስ ማለዳ ላይ በዩክሬን ላይ ያደረጉትን ወረራ አውግዘው የባይደን አስተዳደር ፈጣን እርምጃ እንዲወስድ ጠይቀዋል፡፡ የአውሮፓ ኅብረትም ጠንካራ ማዕቀብ መጣሉን አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG