በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሩሲያ ብሔራዊ የሃዘን ቀን ታወጀ


በአውሮፕላን አደጋው ሕይወታቸውን ላጡ የአበባ ጉንጉን /ፎቶ ሮይተርስ/
በአውሮፕላን አደጋው ሕይወታቸውን ላጡ የአበባ ጉንጉን /ፎቶ ሮይተርስ/

የሩሲያ ባለሥልጣናት በሳምንቱ ማብቂያ ወደ ሦሪያ ሲበር ተከስክሶ ዘጠና ሁለት ተሣፋሪዎቹ ባለቁበት ወታደራዊ አውሮፕላን አደጋ ምክንያት ዛሬ ሰኞን ብሔራዊ የሃዘን ቀን እንዲሆን አውጀዋል።

ለአውሮፕላኑ መውደቅየሽብር ጥቃትን ጨምሮ ምክንያት ሊሆኑ የሚችሉትን ሁሉ እየመረመሩ መሆናቸውንም አክለው ገልጸዋል።

ኢዛቤላ ኮኮሊ ከዋሺንግተን ያጠናቀረችው አጭር ዘገባ አለ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በሩሲያ ብሔራዊ የሃዘን ቀን ታወጀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:11 0:00

XS
SM
MD
LG