በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማርኮ ሩቢዮ  የውጭ ጉዳይ ሚንስትርነት  የአሜሪካ የአፍሪካ ፖሊሲ ምን ይመስል ይኾን? 


ማርኮ ሮቢዮ አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር
ማርኮ ሮቢዮ አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር
በማርኮ ሩቢዮ  የውጭ ጉዳይ ሚንስትርነት  የአሜሪካ የአፍሪካ ፖሊሲ ምን ይመስል ይኾን? 
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00

ማርኮ ሮቢዮ አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ኾነዋል፡፡ ሩቢዮ ቻይናን በሚመለከት ጠንካራ አቋም ያላቸው ናቸው፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ የአሜሪካን ጥቅም በማራመድ እንደሚሠሩም ቃል ገብተዋል፡፡ ይሁን እንጂ አፍሪካን በሚመለከት የሚከተሉት ፖሊሲ እንደምን ያለ እንደሚሆን በዝርዝር አላሳወቁም፡፡ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝደንት በበኩላቸው ሀገራቸው በአዲሱ የትረምፕ አስተዳደር ከዩናይትድ ስቴትስ ጋራ በሚኖራት ግንኙነት እንደሚተማመኑ ተናግረዋል፡፡

ኬት ባርትሌት ከጆሐንስበርግ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG