በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን መሪዎች ከጦርነቱ አትርፈዋል ሲሉ የመብት ተማጓች ድርጅት ከሰሱ


የፊልም ተዋናዩ ጆርጅ ክሉኒ በመግለጫው ወቅት
የፊልም ተዋናዩ ጆርጅ ክሉኒ በመግለጫው ወቅት

በደቡብ ሱዳኑ ጦርነት የሁለቱን ተፋላሚ ወገኖች መሪዎች ጨምሮ አንዳንድ ከፍተኛ የሃገሪቱ የፖለቲካ መሪዎች አትራፊዎች መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማግኘቱን አንድ የሰብዓዊ መብቶች ቡድን አስታወቀ።

“ዘ ሰንትሪ” የተባለውን ይህን የሰብዓዊ መብቶች ቡድን በጋራ የመሠረቱት አሜሪካውያን፥ የፊልም ተዋናዩ ጆርጅ ክሉኒ እና በመብቶች ማስከበር ጉዳይ በንቃት የሚሠሩት ጆን ፕረንደርጋስት ትላንት ዋሺንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ ጉባዔ ላይ ተገኘ ያሉትን ማስረጃ አጋርተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የደቡብ ሱዳን መሪዎች ከጦርነቱ አትርፈዋል ሲሉ የመብት ተማጓች ድርጅቶች ከሰሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:36 0:00


XS
SM
MD
LG