ዋሺንግተን ዲሲ —
ለአገልግሎቱ መቋረጥ በምክኒያትነት የተወሳው የብሔራዊ ፈተናዎች ስርቆት ሥጋት “እንደተባለው አይደለም” ሲል የትምሕርት ሚንስቴር በጊዜው አስተባብሏል።
ከሁለት የአዲስ አበባ ዘጋቢዎቻችን ጋር በርዕሰ ጉዳዩ ዙሪያ ያደረገውን የጋዜጠኞች የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እነሆ።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።