በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምነስቲ ኢንተርናሽናል የፓኪስታን የመብት ጠበቆችን በተመለከተ ሪፖርት አወጣ


የሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ መታገል እጅግ አደገኛ በሆነባት በፓኪስታን የመብት ጠበቆች የዲጂታል ጥቃቶች እየደረሱባቸው ነው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ አስታውቋል።

የሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ መታገል እጅግ አደገኛ በሆነባት በፓኪስታን የመብት ጠበቆች የዲጂታል ጥቃቶች እየደረሱባቸው ነው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ አስታውቋል።

ዓለምቀፉ የመብቶች ድርጅት ለአራት ወራት ያካሄደውን ምርመራ ውጤት ይፋ ሲያደርግ፣ ጥቃቶቹን “የክፋትና ተንኮል ዘመቻ” ሲል አውግዟል።

መቀመጫቸውን በፓኪስታን ያደረጉ ግለሰቦችና ኩባንያዎች ኔትወርክ በድብቅ እነዚህን የሣይበር ጥቃቶች ለመፈጸም፣ የሃሰት ፌስቡክና ጉግል አካውንት ይጠቀማሉ ሲልም አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታውቋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG