በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነ ስርዓት የፊታችን እሁድ ይፈፀማል


ኢንጂነር ስመኘው በቀለ
ኢንጂነር ስመኘው በቀለ

ትላንት በመኪናቸው ውስጥ ሞተው የተገኙት የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ ዋና ሥራ አስኪያጅ የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን እሁድ እንደሚፈፀም አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።

ትላንት በመኪናቸው ውስጥ ሞተው የተገኙት የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ ዋና ሥራ አስኪያጅ የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን እሁድ እንደሚፈፀም አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።

ኢንጂነር ስመኘው በጥይት ተመተው መሞታቸውን የገለፀው ፌደራል ፖሊስ እስከአሁን ይፋ ያደረገው የምርመራ ውጤትም ሆነ የሰጠው ፍንጭ የለም።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነ ስርዓት የፊታችን እሁድ ይፈፀማል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG