የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መከሩ
የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በድሬዳዋ ብሎም በመላ ሃገሪቱ እየተፈጸሙ ያሉ የብሔርና ሃይማኖት መልክ ያላቸው ጥቃቶችን፣ የሃይማኖት ተቋማት ላይ የሚፈጸሙ ውድመቶችን እንዲሁም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እየታዩ ያሉ አለመረጋጋቶችን እና የትምህርት መስተጓጎሎችን እንደሚያወግዙ አስታወቁ። የሃይማኖት ተቋማቱ መንግሥት ህግና ሥርዓት የማስከበር ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀው ወጣቶችም ከአጥፊ ድርጊቶች ተቆጥበው ሃይማኖቶቻቸው የሚያዙዋቸውን ተግባራት እንዲያከብሩ መክረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
ህወሓት ከተፈናቃዮች "በግዳጅ የገንዘብ መዋጮ በመሰብሰብ" አቤቱታ ቀረበበት