የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መከሩ
የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በድሬዳዋ ብሎም በመላ ሃገሪቱ እየተፈጸሙ ያሉ የብሔርና ሃይማኖት መልክ ያላቸው ጥቃቶችን፣ የሃይማኖት ተቋማት ላይ የሚፈጸሙ ውድመቶችን እንዲሁም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እየታዩ ያሉ አለመረጋጋቶችን እና የትምህርት መስተጓጎሎችን እንደሚያወግዙ አስታወቁ። የሃይማኖት ተቋማቱ መንግሥት ህግና ሥርዓት የማስከበር ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀው ወጣቶችም ከአጥፊ ድርጊቶች ተቆጥበው ሃይማኖቶቻቸው የሚያዙዋቸውን ተግባራት እንዲያከብሩ መክረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
የሥራ አውደ ርዕይና ወጣት ምሩቃን በኢትዮጵያ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ክፍል አንድ፦ የኮቪድ 19 ጉዳይ በኢትዮጵያ! .. ፈተናዎችና እና የተለዩ ሁኔታዎች
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ኢትዮጵያን ከአሰብ የሚያገናኝ አዲስ ጎዳና
-
ጃንዩወሪ 26, 2021
“ቀጣዮቹ ወራት ለኢትዮጵያ እጅግ ወሳኝ ናቸው” አምባሳደር ማይክ ራይነር
-
ጃንዩወሪ 26, 2021
ለውጥ በዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት የዓለም አቀፍ ሚዲያ ተቋም
-
ጃንዩወሪ 26, 2021
ትምህርት በዩቲዩብ