የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መከሩ
የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በድሬዳዋ ብሎም በመላ ሃገሪቱ እየተፈጸሙ ያሉ የብሔርና ሃይማኖት መልክ ያላቸው ጥቃቶችን፣ የሃይማኖት ተቋማት ላይ የሚፈጸሙ ውድመቶችን እንዲሁም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እየታዩ ያሉ አለመረጋጋቶችን እና የትምህርት መስተጓጎሎችን እንደሚያወግዙ አስታወቁ። የሃይማኖት ተቋማቱ መንግሥት ህግና ሥርዓት የማስከበር ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀው ወጣቶችም ከአጥፊ ድርጊቶች ተቆጥበው ሃይማኖቶቻቸው የሚያዙዋቸውን ተግባራት እንዲያከብሩ መክረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ