የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መከሩ
የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በድሬዳዋ ብሎም በመላ ሃገሪቱ እየተፈጸሙ ያሉ የብሔርና ሃይማኖት መልክ ያላቸው ጥቃቶችን፣ የሃይማኖት ተቋማት ላይ የሚፈጸሙ ውድመቶችን እንዲሁም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እየታዩ ያሉ አለመረጋጋቶችን እና የትምህርት መስተጓጎሎችን እንደሚያወግዙ አስታወቁ። የሃይማኖት ተቋማቱ መንግሥት ህግና ሥርዓት የማስከበር ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀው ወጣቶችም ከአጥፊ ድርጊቶች ተቆጥበው ሃይማኖቶቻቸው የሚያዙዋቸውን ተግባራት እንዲያከብሩ መክረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 16, 2022
የእርዳታ አቅርቦት በትግራይ
-
ሜይ 13, 2022
በትግራይ ሰዎች በረሃብ ሲሰደዱ ህፃናት ተትተዋል
-
ሜይ 11, 2022
የኢትዮጵያ ሚዲያ ተጨማሪ ፈተናዎች