የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መከሩ
የድሬዳዋ ሃይማኖት ተቋማት በድሬዳዋ ብሎም በመላ ሃገሪቱ እየተፈጸሙ ያሉ የብሔርና ሃይማኖት መልክ ያላቸው ጥቃቶችን፣ የሃይማኖት ተቋማት ላይ የሚፈጸሙ ውድመቶችን እንዲሁም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እየታዩ ያሉ አለመረጋጋቶችን እና የትምህርት መስተጓጎሎችን እንደሚያወግዙ አስታወቁ። የሃይማኖት ተቋማቱ መንግሥት ህግና ሥርዓት የማስከበር ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀው ወጣቶችም ከአጥፊ ድርጊቶች ተቆጥበው ሃይማኖቶቻቸው የሚያዙዋቸውን ተግባራት እንዲያከብሩ መክረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ