በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዋሺንግተን በኬንያ የጉዞ እገዳዋን አነሳች


ኬንያውያን አሣ አስጋሪዎች በማሊንዲ ኬንያ(Malindi, Kenya)
ኬንያውያን አሣ አስጋሪዎች በማሊንዲ ኬንያ(Malindi, Kenya)

በኬንያ የባህር ዳርቻ በሃገር ማስጎብኘት ሥራ የተሰማሩ ሰዎች፥ ዩናይትድ ስቴትስ ባብዛኛው የጠረፉ አካባቢዎች ላይ ጥላ የቆየችውን የጉዞ እገዳ ለማንሳት የደረሰችበት ውሳኔ አስደስቷቸዋል።

የጉዞ እገዳው፥ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሠራተኞች ጠረፉን እንዳይጎበኙ ይከለክላል፥ በተመሳሳይ የሃገር ጎብኚዎችም ወደ አካባቢው እንዳይሄዱ ይመክራል።

በኬንያ ናይሮቢ የዩናይትድ ስቴትስ የፕሬስ አታሼ ቲፋኒ መግርፍ (Tiffany McGriff) እገዳው የተነሳበት ምክንያት ”የኬንያ መንግሥት በወሰዳቸው አዎንታዊ እርጃዎች ቀድሞ ለእገዳው መደረግ ምክንያት የነበሩ ችግሮች ባሁኑ ጊዜ ስለሌሉ ነው” ብለዋል።

ያሜሪካ ድምፁ ጂል ክሬግ (Jill Craig) ከናይሮቢ ዘግቦበታል። ሰሎሞን ክፍሌ ያቀርበዋል። ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዋሺንግተን በኬንያ የጉዞ እገዳዋን አነሳች /ርዝመት -4ደ34ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

XS
SM
MD
LG