በሃዋሳ በግጭት አፈታት ዙርያ ውይይት እየተደረገ ነው
የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዩኤንዲፕ ጋር በመተባብር በግጭት አፈታት ዙርያ ከሃዋሳ ከተማ ሲዳማ ዞን የሃያማኖት መሪዎች ጋር መክሯል። በሰላም አብሮ በመኖርና የመከባብር እሴቶችን ለማክጠናከር ሂድት ውስጥ የሃይማኖት ትቋማት የበኩላችውን ድርሻ እንዲወጡ ጉባዔው አሳስቧል። በሲዳማ ዞንና ሃዋሳ ከተማ በተከሰተውና ለበርካቶች ሞትና ንብረት ውድመት ምክንያት ለሆነው ሁከት እጃቸው ያለበት ግለሰቦች በህግ እንዲጠየቁም ጠይቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 23, 2022
"ሕግን ማስከበር መብቶችን በመጣስ መሆን የለበትም” - ኢሰመኮ
-
ሜይ 21, 2022
በአማሮ ልዩ ወረዳ ሁለት አዳጊዎች በታጣቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 20, 2022
የኢትዮጵያ የነዋይ ዋስትና ሰነዶች ልውውጥ ገበያ ለማቋቋም ሥምምነት ተፈረመ