በሃዋሳ በግጭት አፈታት ዙርያ ውይይት እየተደረገ ነው
የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዩኤንዲፕ ጋር በመተባብር በግጭት አፈታት ዙርያ ከሃዋሳ ከተማ ሲዳማ ዞን የሃያማኖት መሪዎች ጋር መክሯል። በሰላም አብሮ በመኖርና የመከባብር እሴቶችን ለማክጠናከር ሂድት ውስጥ የሃይማኖት ትቋማት የበኩላችውን ድርሻ እንዲወጡ ጉባዔው አሳስቧል። በሲዳማ ዞንና ሃዋሳ ከተማ በተከሰተውና ለበርካቶች ሞትና ንብረት ውድመት ምክንያት ለሆነው ሁከት እጃቸው ያለበት ግለሰቦች በህግ እንዲጠየቁም ጠይቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
ብሔር ተኮር ትርክቶች ግጭቶችን እያባባሱ እንደኾነ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው