በሃዋሳ በግጭት አፈታት ዙርያ ውይይት እየተደረገ ነው
የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዩኤንዲፕ ጋር በመተባብር በግጭት አፈታት ዙርያ ከሃዋሳ ከተማ ሲዳማ ዞን የሃያማኖት መሪዎች ጋር መክሯል። በሰላም አብሮ በመኖርና የመከባብር እሴቶችን ለማክጠናከር ሂድት ውስጥ የሃይማኖት ትቋማት የበኩላችውን ድርሻ እንዲወጡ ጉባዔው አሳስቧል። በሲዳማ ዞንና ሃዋሳ ከተማ በተከሰተውና ለበርካቶች ሞትና ንብረት ውድመት ምክንያት ለሆነው ሁከት እጃቸው ያለበት ግለሰቦች በህግ እንዲጠየቁም ጠይቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ