በሃዋሳ በግጭት አፈታት ዙርያ ውይይት እየተደረገ ነው
የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዩኤንዲፕ ጋር በመተባብር በግጭት አፈታት ዙርያ ከሃዋሳ ከተማ ሲዳማ ዞን የሃያማኖት መሪዎች ጋር መክሯል። በሰላም አብሮ በመኖርና የመከባብር እሴቶችን ለማክጠናከር ሂድት ውስጥ የሃይማኖት ትቋማት የበኩላችውን ድርሻ እንዲወጡ ጉባዔው አሳስቧል። በሲዳማ ዞንና ሃዋሳ ከተማ በተከሰተውና ለበርካቶች ሞትና ንብረት ውድመት ምክንያት ለሆነው ሁከት እጃቸው ያለበት ግለሰቦች በህግ እንዲጠየቁም ጠይቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ
-
ማርች 11, 2025
የህወሓት የዓዲግራት ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ውዝግብና የጄነራሎች እግድ
-
ማርች 10, 2025
በራያ አላማጣ ጥሙጋ ቀበሌ አንድ የቤተክርስቲያን መምሕርና አራት ተማሪዎች ተገደሉ
-
ማርች 10, 2025
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ