ዋሺንግተን ዲሲ —
ከእሥር የተፈቱት በስድስት ጥራዝ የታተመና የፖለቲካና ምጣኔ ሃብት ይዘት ያለው ሰነድ ላይ ሥልጠና ተሰጥቷቸው፤ በመንግሥቱ አባባል “ተሃድሶ” አድርገው ወጥተዋል።
ለመሆኑ ተሃድሶ ምንድን ነው? የሰነዱ ይዘትስ ምን ይመስላል? ታስረው ከተፈቱት መካከል አንዱን አነጋግሮ ሔኖክ ሰማእግዜር የሚከተለውን ይዟል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
-
ሔኖክ ሰማእግዜር