በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ታስሮ የተለቀቀው ብሎገር ሰለ“ተሃድሶ”ይናገራል


በፍቃዱ ኃይሉ
በፍቃዱ ኃይሉ

በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ተፈጥሮ ከነበረው አለመረጋጋት ጋር በተያያዘ በሁከት ተጠርጥረው ተይዘው ከነበሩ አብዛኞቹ ወጣት ታሣሪዎችን የኢትዮጵያ መንግሥት ከትናንት በስተያ ለቅቋል።

ከእሥር የተፈቱት በስድስት ጥራዝ የታተመና የፖለቲካና ምጣኔ ሃብት ይዘት ያለው ሰነድ ላይ ሥልጠና ተሰጥቷቸው፤ በመንግሥቱ አባባል “ተሃድሶ” አድርገው ወጥተዋል።

ለመሆኑ ተሃድሶ ምንድን ነው? የሰነዱ ይዘትስ ምን ይመስላል? ታስረው ከተፈቱት መካከል አንዱን አነጋግሮ ሔኖክ ሰማእግዜር የሚከተለውን ይዟል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ታስሮ የተለቀቀው ብሎገር ሰለ“ተሃድሶ”ይናገራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:25 0:00

XS
SM
MD
LG