No media source currently available
በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ተፈጥሮ ከነበረው አለመረጋጋት ጋር በተያያዘ በሁከት ተጠርጥረው ተይዘው ከነበሩ አብዛኞቹ ወጣት ታሣሪዎችን የኢትዮጵያ መንግሥት ከትናንት በስተያ ለቅቋል።