በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለም አቀፍ የስደተኞች ቀን ዛሬ በመላው አለም ታስቦ ውሏል


የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቢሮ ቃል አቀባይ አቶ ክሱት ገብረ-እግዜብሄር
የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቢሮ ቃል አቀባይ አቶ ክሱት ገብረ-እግዜብሄር

ዓለም አቀፉ ህብረተሰብ አብዛኛውን ትኩረቱን በሶርያ ላይ በማድረጉ በኢትዮጵያ በሚገኙት የጎረቤት ሃገሮች ስደተኞች ላይ ተፅእኖ ማሳደሩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቢሮ ቃል አቀባይ ተናገሩ።

የድርጅቱ የኢትዮጵያ ቃል አቀባይ አቶ ክሱት ገብረ-እግዜብሄር ለአሜሪክ ድምጽ ሬድዮ እንደተናገሩት አገሪቱ ከ 700,000 በላይ ስደተኞችን በተለያዩ ካምፖች እያስተናገደች ነው።

ዓለም አቀፉ የስደተኞች ቀን ከነዚህ አንዱ በሆነው አሶሳ አከባቢ በሚገኝ የስደተኞች መጠለያ ካምፕ ሲከበር በኢትዮጵያ የሚገኙ የጎረቤት ሃገሮች ስደተኞች ቁጥር እንዴት እየጨመር እንደመጣ ተመልክቷል።

የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቢሮ ቃል አቀባይ አቶ ክሱት ገብረ-እግዜብሄር ጋር የተካሄደው ቃለ-ምልልስ የመጀመርያ ክፍል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ዓለም አቀፍ የስደተኞች ቀን ዛሬ በመላው አለም ታስቦ ውሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:31 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቢሮ ቃል አቀባይ አቶ ክሱት ገብረ-እግዜብሄር ጋር የተካሄደው ቃለ-ምልልስ ሁለተኛ ክፍል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ዓለም አቀፍ የስደተኞች ቀን ዛሬ በመላው አለም ታስቦ ውሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG