በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የራያ አካባቢ ኗሪዎች አቤቱታ


በትግራይ ክልል በሚደረገው የምርጫ ምዝገባ ላይ ኗሪዎች በግዴታ እንዲመዘገቡ እየተደረገ ነው ሲል የራያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አስታወቀ፡፡

ፓርቲው ለምዝገባ ፈቃደኛ ያልሆኑ የራያ አካባቢ ኗሪዎች ላይ እየተፈጸመ መሆኑን ነው ያስታወቀው፡፡ የትግራይ ክልል ምርጫ ኮሚሽን ግን የተባለው ከእውነት የራቀ ነው፡፡ በግዴታ የምርጫ ካርድ እንዲወስድ የተገደደ ካለ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል ብሏል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የራያ አካባቢ ኗሪዎች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:25 0:00


XS
SM
MD
LG