በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም ጉዳይ


የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም
የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም

"መንግሥቱ ሊጠየቅባቸው የሚችሉ .. ያለ ሕግ የፍየል ወጠጤ እያለ በራሱ በደርግ የተነገረው .. በግንቦት 81 የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በተገደሉት ጀነራሎች ሁሉ ሊጠየቅ ይችላል።" አቶ ነሲቡ ስብሃት ከካሊፎርኒያ "ማነው ጠያቂው .. ይህን የመጠየቅ መብት ያለው .. ከደሙ የነፃ ወገን ማን ነው?” የመቶ አለቃ መስፍን ከበደ ከላስቬጋስ

የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያምን “ይጠየቁ” .. “ለፍርድም ይቅረቡ” የሚሉ በአንድ ወገን “የለም! አይጠየቁም። .. ቢሆንስ ለመሆኑ ጠያቂው ማን ነው?” የሚሉት ደግሞ በሌላው ጎራ ተሰልፈው ሙግት ገጥመዋል።

የክርክሩ ተሳታፊዎች - አቶ ነሲቡ ስብሃት ከካሊፎርኒያ የመቶ አለቃ መስፍን ከበደ ከላስቬጋስ ናቸው።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም ጉዳይ - ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:01 0:00
የኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም ጉዳይ - ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:42 0:00
የኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም ጉዳይ - ክፍል ሦስት
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG