በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቁልቢ ገብርዔል ዓመታዊ ንግሥ በሰላም ተጠናቀቀ


የቁልቢ ገብርዔል ዓመታዊ ንግሥ በሰላም ተጠናቋል፡፡ ክብረ በዓሉ ከሃይማኖታዊነቱ በመለስ ማኅበራዊ ፋይዳውም የጎላ መሆኑን በሚያሳይ ሁኔታ የአካባቢው መስሊም በጎ ፍቃደኞች እንቅስቃሴ ከዚህ በፊት ከነበረው ሁሉ የበለጠ እንደነበር ተገልጿል፡፡

የቁልቢ ገብርዔል ዓመታዊ ንግሥ በሰላም ተጠናቋል፡፡ ክብረ በዓሉ ከሃይማኖታዊነቱ በመለስ ማኅበራዊ ፋይዳውም የጎላ መሆኑን በሚያሳይ ሁኔታ የአካባቢው መስሊም በጎ ፍቃደኞች እንቅስቃሴ ከዚህ በፊት ከነበረው ሁሉ የበለጠ እንደነበር ተገልጿል፡፡

ከኤርትራ ወደ ቁልቢ የተጓዙ ክርስቲያን አማንያንም ከሃያ ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ ገብርዔልን ከኢትዮጵያውያን ጋር አንግሠዋል፡፡

ሪፖርተራችን አዲስ ቸኮል ከቁልቢ ተጨማሪ አለው፡፡

የቁልቢ ገብርዔል ዓመታዊ ንግሥ በሰላም ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG