No media source currently available
የቁልቢ ገብርዔል ዓመታዊ ንግሥ በሰላም ተጠናቋል፡፡ ክብረ በዓሉ ከሃይማኖታዊነቱ በመለስ ማኅበራዊ ፋይዳውም የጎላ መሆኑን በሚያሳይ ሁኔታ የአካባቢው መስሊም በጎ ፍቃደኞች እንቅስቃሴ ከዚህ በፊት ከነበረው ሁሉ የበለጠ እንደነበር ተገልጿል፡፡